የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ( አዲስ ቻምበር) ለሜቄዶንያ የመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

(አዲስ ቻምበር ሀምሌ 14 ቀን 2018 አ.ም) አዲስ ቻምበር የኩባንያ ማህበራዊ ኃላፊነትን ለመወጣት ከሚያደርጋቸው ስራዎች መካከል በአገራዊ የልማት ስራዎች ላይ…

የግሉ ዘርፍ በግብር ጉዳይ የሚያነሳቸውን ቅሬታዎች በተደራጀ መልኩ ከአዲስ ቻምበር ጋር በመሆን እየፈታ መሆኑን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገለፀ።

የግሉ ዘርፍ በግብር ጉዳይ የሚያነሳቸውን ቅሬታዎች በተደራጀ መልኩ ከአዲስ ቻምበር ጋር በመሆን እየፈታ መሆኑን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገለፀ።

ጠንካራና ቀጣይነት ያለው ማክሮ ኢኮኖሚ ለመገንባት ጤናማ፣ ፍትሐዊ፣ ቀልጣፋ እና ሊተነበይ የሚችል የግብር ስርአት መኖር ወሣኝ መሆኑን የአዲስ ቻምበር ፕሬዚዳንት…