አዲስ ቻምበር እና የቻይናው አለም አቀፍ የወጪ ንግድ ልማት ቢሮ በጋራ መስራት በሚችሉበት ዙሪያ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ።
አንጋፋው የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ከቻይና የንግድ ሚኒስቴር የወጪ ንግድ ልማት ቢሮ ጋር ንግድና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት የሚያስችል የጋራ መግባቢያ…
የኢትዮ ቻይና የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡
የአዲስ ቻምበር አባል ኩባንያዎች በመድረኩ ላይ ከ340 ሚሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያላቸው የንግድ ስምምነቶች መፈፀማቸው ተገልጿል ። በወጪ ንግድ ላይ…
በወጪ ንግድ ላይ የተሰማሩ ተቋማት የቻይናን “Big Market for All” እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀረበ።
የኢትዮ ቻይና የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ በአዲስ ቻምበርና በቻይና ንግድ ሚኒስቴር ንግድ ልማት ቢሮ በተዘጋጀው የቢዝነስ ለቢዝነስ መድረክ ላይ…
የቻይና ንግድ ሚኒስቴር እና ኢንባሲ ተወካዮች ከአዲስ ቻምበር ዋና ጸሃፊ ጋር ተወያዩ
ውይይቱ ነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሸራተን አዲስ በሚካሄደው የንግድ ከንግድ ውይይት(B2B) ላይ ትኩረት ያረገ ነው፡፡ በውይይቱ የምክር ቤቱ ዋና…
የንግድ ስርዓቱን ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ ንግድ ቢሮ ከአዲስ ቻምበር እና ከሸማቹ ማህበረሰብ ጋር ተቀራርቦ መስራቱ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ።
የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት እና የሸማቾች ጥበቃ ማህበር አመራሮች ከአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ጋር ተቀራርበው በሚሰሩበት…





