በተባበሩት መንግስታት ስር ያሉ ተቋማት በሚያወጡት የግዢ ጨረታ ላይ የአዲስ አበባ የንግዱ ህብረተሰብ በአቅራቢነት በስፋት እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ።

በተባበሩት መንግስታት ስር ያሉ ተቋማት በሚያወጡት የግዢ ጨረታ ላይ የአዲስ አበባ የንግዱ ህብረተሰብ በአቅራቢነት በስፋት እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ።

የተባበሩት መንግስታት  የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ባዘጋጀው የቢዝነስ ሴሚናር ላይ 300 የሚጠጉ የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት አባላትና አቅራቢዎች ተሳትፈዋል ፡፡…