The seminar among other things , included important discourses over tpics such as advocacy principles, techniques, stakeholder mapping and engagement,…
Management of Addis Chamber paid a visit to the Diplomatic Exhibition
In a bid to promote international diplomacy, the Ethiopian ministry of foreign affairs has launched a diplomatic exhibition last week…
የስራ እድል በመፍጠርና የውጭ ምንዛሬን ማዳን ላይ ከፍተኛ አስተዋፆ ያለውን የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ ፡፡
የአዲስ አበባ የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት 16ተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤው ጥር 02 ፣2016 ዓ.ም አካሂዷል ፡፡ የቢሮው ተወካይ አቶ መከታው…
ንግድ ም/ቤቱ ለሠራተኞቹ በፖሊሲ አድቮከሲ ዙሪያ ሥልጠና ሰጠ
በይድነቃቸው ዓለማየሁ የአዲስ አበባ ንግድ ም/ቤት ከተቋቋመበት ዓላዎች መካከል ለአባላቱ እና ለመላው የንግድ ሕ/ብ ምቹ የንግድ ምሕዳር አንዲፈጠር ንግድ ነክ የሆኑ የፖሊሲ ሕጸጾችን ነቅሶ በማውጣት በመንሥት የፖሊሲ ማሻሻያዎች አንዲደርግባቸው የአድቮከሲ ሥራዎችን ማከናወን አንዱ ነው፡፡ ይህን ግንዛቤ በመውሰድ ከካናዳ በመጡ ከፍተኛ ባለሙያ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች የአድቮኬሲ ስልጠና ተሰጥቷል፤፤ ሥልጠናው ሠራተኞች የሚያገለግሉትን የንግድ ሕብረተሰብ ስለ ሚመለከቱ የፖሊሲ ጉዳዮች በቂ መረጃ እንዲኖራቸው እንዲሁም በሥራቸው ላይ የነጋዴውን ጥቅምና መብት ማስጠበቅ ታሳቢ እንዲያደርጉ ያግዛል ተብሏል፡፡ ለ10 ቀናት የሚቆየው ሥልጠና ከተለያዩ የሥራ ክፍሎች የተውጣጡ ከፍተኛ ባሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን ስልጠናውም በአድቮከሲ ፅንሰ-ሐሳብ፤መሠረታዊ መርሆች፤ የአድቮኬሲ አተገበባር ሰልቶች፤የባለድርሻዎች ሚና፤ የአድቮከሲ ስትራቴጂ አዘገጃጀት፤የፖሊሲ አቋም ሰነዶች አዘገጃጀት እንዲሁም የአገራት የአድቮከሲ ልምዶች ላይ ያተኩራል፡፡ ንግድ ም.ቤቱ ካታሊስት ፕላስ ከተባለ የካናዳ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ሥልጠናውን በትብብር እንዳዘጋጀ ለመረዳት ተችሏል፤፤
አዲስ ቻምበር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ለሚገኙ አካል ጉዳተኞችና አረጋዊያን የገና በዓል መዋያ ድጋፍ አደረገ::
በከፍያለው ዋሲሁን ንግድ ምክር ቤቱ በወረዳው ለሚገኙ ለ80 ያህል አካል ጉዳተኞችና አረጋዊያን ለእያንዳንዳቸው 5 ሊትር ዘይትና 5 ኪሎ ዱቄት ድጋፍ…
New research calls on spice exporters to adhere to the stringent EU Market
(Addis Chamber January 4, 2024): Endowed with rich agro ecology, Ethiopia is one of the few countries to grow spice…
ኢትዮጵያዊያን ነጋዴዎችና አምራቾች በአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና የሚገጥማቸውን የተወዳዳሪነት ተፅዕኖ ለመቀነስ ንግድ ምክር ቤቶችና መንግስት የቤት ስራ አለባቸው ተባለ ፡፡
ኢትዮጵያዊያን ነጋዴዎችና አምራቾች በአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና የሚገጥማቸውን የተወዳዳሪነት ተፅዕኖ ለመቀነስ ንግድ ምክር ቤቶችና መንግስት የቤት ስራ አለባቸው ተባለ ፡፡…
ንግድ ም/ቤቱ በዲጂታል ግብይት ሥርዓት ላይ ሥልጠና ሰጠ
ንግድ ም/ቤቱ ያዘጋጀው ሥልጠና አባላቱ እና የውስጥ ሠራተኞች በዲጂታል ግብይት ላይ በቂ ግንዛቤ በማስጨበጥ የም/ቤቱን አገልግሎት ለማሻሻል ፤ እንዲሁም አባል…
የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት 17ተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ተወካይ አቶ ካሳሁን ሙላት ጠቅላላ ጉባኤው ላይ ተገኝተው ባሰተላለፉት መልዕክት ፤ እንደ አዲስ ቻምበር…
አዲስ ቻምበር ለሲኒየር ባለሙያዎችና የማኔጅመንት አባላት የአመራር ክህሎትን ማሳደግ የሚያስችል ሰልጠና ሰጠ
አዲስ ቻምበር ለሲኒየር ባለሙያዎችና የማኔጅመንት አባላት የአመራር ክህሎትን ማሳደግ የሚያስችል ሰልጠና ሰጠ ፡፡ በከፍያለው ዋሲሁን ‹‹Growth mind set for leadership…