በኢትዮጵያ የሚገኙ የንግድ ባንኮች ለግሉ ዘርፍ የሚሰጡት የብድር መጠን አነስተኛ ከመሆኑም በላይ የተወሳሳበ ነው ተባለ፡፡
ይህ የተባለው የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ‹‹ የብድር አቅርቦት በግሉ ዘርፍ ላይ ያለውን ተፅዕኖ ››የሚዳደስስ የውይይት መድረክ ላይ ነው ፡፡ የንግድ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መሰንበት ሽንቁጤ መድረኩን ሲከፍቱ እንዳሉት የግሉ ዘርፍ ችግር ብሎ ካስቀመጣቸው መካካል የብድር አቅርቦት አለመኖር 40 በመቶ ድርሻ ይይዛል :: አክለውም የገንዘብ አቅርቦት ፣ከውጭ ምንዛሬና ብልሹ አሰራር በመቀጠል በሶስተኝነት ደረጃ ላይ መቀመጡን ጠቅሰው ፤ ይህም ችግሩ ምን ያህል ስር የሰደደ መሆኑን የሚያሳይ ነው ብለዋል ፡፡…
Access to Finance, daunting for Private Sector in Ethiopia, a high profile panel discussion divulges
Access to Finance, daunting for Private Sector in Ethiopia, a high profile panel discussion divulges (Addis Chamber, April 11, 2024): Hosted by Addis Chamber, a high profile discussion forum convened to discuss on the impact of credit access to businesses…
የንግድ ተቋማት የሴቶችን ተጠቃሚነት የሚያሳድግ እና ደህንነታቸውን የሚያስጠብቅ ፖሊሲ ሊኖራቸው እንደሚገባ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ከዳኒሽ ኢንዱስትሪ ኮንፌዴሬሽን (DI)ጋር በመተባበር በግብርና ምርት ማቀነባበር ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ አምራቾች እና ላኪዎች በሴቶች እኩል ተሳታፊነት እንዲሁም በአካባቢ ጥበቃ በማህበራዊ እና የድርጅት መልካም አስተዳደር ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በስልጠናው ሴቶች…
A workshop hosted by Addis Chamber calls for sound regulatory framework to carryout Intellectual Property and Credit Scoring Based Loan Services in Ethiopia
A workshop hosted by Addis Chamber calls for sound regulatory framework to carryout Intellectual Property and Credit Scoring Based Loan Services in Ethiopia (Addis Chamber, April 05, 2024): Hosted by Addis Chamber in partnership with Center for International Private Enterprise(…
Second round Forum for Executive Leaders/FEEL Held in Addis Ababa
Second round Forum for Executive Leaders/FEEL Held in Addis Ababa Addis Chamber April 3, 2024: Jointly hosted by Addis Chamber and SAK, the series of events, Forum for Executive Leaders (FEEL) are being held hosting prominent business leaders in Ethiopia.…