በከፍያለው ዋሲሁን ንግድ ምክር ቤቱ በወረዳው ለሚገኙ ለ80 ያህል አካል ጉዳተኞችና አረጋዊያን ለእያንዳንዳቸው 5 ሊትር ዘይትና 5 ኪሎ ዱቄት ድጋፍ…
በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ዜጎችን በዘላቂ ሁኔታ ለመርዳት አዲስ ቻምበር ቁርጠኝነቱን አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት ( አዲስ ቻምበር) በሀገሪቱ በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ እየሰፋ የመጣውን ድህነት፣ የኢኮኖሚ ችግሮችና የዋጋ…
ንግድ ም/ቤቱ ረዳት ለሌላቸው ወገኖች ድጋፍ አደረገ
ችግረኞችን በዘላቂነት ራሳቸውን አንዲችሉ እየሠራ ነው የአዲስ ቻምበር ፕሬዝደንት ወ/ሮ መሰንበት ሸንቁጤ ከቦሌ እና ከለሚ ኩራ ክ/ከተሞች ለተውጣጡ 185 ለሚሆኑ…
የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ለአጋዚያን ቁጥር አንድ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለተማሪዎች ምገባ የሚውል የምግብ ድጋፍ አደረገ ፡፡
ምክር ቤቱ ያደረገው ድጋፍ ግምቱ ከ200 ሺ ብር በላይ የሚያወጣ 240 ካርቶን ብሰኩት ለትምህርት ቤቱ ርዕስ መምህርት አሰረክቧል ፡፡ ድጋፉ…
የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ለአጋዚያን ቁጥር አንድ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለተማሪዎች ምገባ የሚውል የምግብ ድጋፍ አደረገ ፡፡
ምክር ቤቱ ያደረገው ድጋፍ ግምቱ ከ200 ሺ ብር በላይ የሚያወጣ 240 ካርቶን ብሰኩት ለትምህርት ቤቱ ርዕስ መምህርት አሰረክቧል ፡፡ ድጋፉ…
የኢትዮጵያና የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤቶች በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰበት የአፋር ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ ፡፡
ሁለቱ ንግድ ምክር ቤቶች 42 ወንበሮች፣ 9 ጠረጴዛ ፣ 4 ዴስክቶፕ ፣ 1 ላፕቶፕ ኮምፒዊተሮችን በጋራ አበርክተዋል፡፡ የአፋር ንግድና ዘርፍ…
Addis Chamber Starts Outreaching Disadvantaged in the City
The current inflation still impacting millions in all parts of the country. To many poor, it is getting matter an…
አዲስ ቻሞበር በተከሰተው የኑሮ ውድነት ሳቢያ ክፉኛ ለተጎዱ በቂርቆስ ክ /ከ የወረዳ 9 ነዋሪዎች የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አካሄደ።
የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 9 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 500 ለሚሆኑ ዜጎች በኤግዚቢሽን ማዕከል የማዕድ…
አዲስ ቻምበር ለመጭው በዓል ማክበርያ ለተቸገሩ ወገኖች ድጋፍ አደረገ
የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ከዳሸን ባንክ እና ከጊፍት ሪልስቴት በተገኘ እገዛ በቦሌ ክፍለ ከተማ ለሚገኙ የተቸገሩ…
አዲስ ቻምበር በቦሌ ክፍለ ከተማ ለአንድ መቶ ችግረኞች 135ሺ ብር የሚያወጣ የበዓል መዋያ ድጋፍ አደረገ፡፡
ንግድ ምክር ቤቱ ያደረገው ድጋፍ ከክፍለ ከተማው 14 ወረዳዎች ለተውጣጡ 100 ችግረኛ ወገኖች ለእያንዳንዳቸው 5 ሊትር ዘይትና ፣ 5 ኪ.ግ…