የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት ያዘጋጀው ሁለተኛው የመድኃኒት አቀርቦት እሴት ሰንሰለት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተካሄደ ፡፡ በፓናሉ ላይ መድሃኒት አምራቾች ፣ አሰመጭ እና አከፋፋዬች እንዲሁም በሽያጭ ላይ የተሰማሩ የዘርፉ አንቀሳቃሾች አሉ ያሉትን ችግሮች ለመንግስት አካላት አቅርበው ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል ፡፡ መንግሰት ያሉ ችግሮችን ለመፍታት እየሰራ ነው ያሉት የመንግስት ተወካዬች በተለይም ይህንን ዘርፍ ለማሳደግ እንዲቻል የ10 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ መነደፉን በመድረኩ ላይ የተገለፀው ፡፡
No matter if some one searches for his necessary thing, so he/she wants to be
available that in detail, so that thing is maintained over here.
Thank you for your sharing. I am worried that I lack creative ideas. It is your article that makes me full of hope. Thank you. But, I have a question, can you help me?