የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት ያዘጋጀው ሁለተኛው የመድኃኒት አቀርቦት እሴት ሰንሰለት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተካሄደ ፡፡ በፓናሉ ላይ መድሃኒት አምራቾች ፣ አሰመጭ እና አከፋፋዬች እንዲሁም በሽያጭ ላይ የተሰማሩ የዘርፉ አንቀሳቃሾች አሉ ያሉትን ችግሮች ለመንግስት አካላት አቅርበው ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል ፡፡ መንግሰት ያሉ ችግሮችን ለመፍታት እየሰራ ነው ያሉት የመንግስት ተወካዬች በተለይም ይህንን ዘርፍ ለማሳደግ እንዲቻል የ10 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ መነደፉን በመድረኩ ላይ የተገለፀው ፡፡

Your point of view caught my eye and was very interesting. Thanks. I have a question for you. https://accounts.binance.info/es-AR/register?ref=UT2YTZSU
Thank you for your sharing. I am worried that I lack creative ideas. It is your article that makes me full of hope. Thank you. But, I have a question, can you help me? https://www.binance.info/register?ref=QCGZMHR6
Can you be more specific about the content of your article? After reading it, I still have some doubts. Hope you can help me.