የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መሰንበት ሸንቁጤ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑበት የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ 19ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ፡፡

በጉባኤው ላለፉት ሃያ አመት በበላይ ጠባቂነት ሰያገለግሉ በነበሩት በአቶ ተፈራ ዋልዋ ምትክ አቶ ደመቀ መኮንንን ተክቷል፡፡
የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ አባል መሆኑ ይታወቃል፡፡