የአዲስ ቻምበር ዋና ፀሐፊ ዶ/ር መሠረት ሞላ የኢትዮጵያ እና የቬንዙዌላ 75ኛ አመት የዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ክብረ በአል ላይ በመገኘት ከሀገሪቱ አምባሳደር ጋር ስለ ንግድ ምክር ቤቱ ገለፃ በማድረግ ተወያይተዋል ።
ወደፊትም ንግድና ኢንቨስትመንት በጋራ ማስተዋወቅ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል ።
#addischamber
የአዲስ ቻምበር ዋና ፀሐፊ ዶ/ር መሠረት ሞላ የኢትዮጵያ እና የቬንዙዌላ 75ኛ አመት የዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ክብረ በአል ላይ በመገኘት ከሀገሪቱ አምባሳደር ጋር ስለ ንግድ ምክር ቤቱ ገለፃ በማድረግ ተወያይተዋል ።
ወደፊትም ንግድና ኢንቨስትመንት በጋራ ማስተዋወቅ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል ።
#addischamber