ምክር ቤቱ በውል ግብርና (Contract Farming) ምንነት እና ጠቀሜታ ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ::

የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የግብርና ምርትን በተለይ ፍራፍሬ እና አታክልት አምራቾች እና አቀነባባሪዎች ላይ ትኩረት በማድረግ በውል ግብርና አሰራር እና ጠቀሜታ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡
በመድረኩ የግብርና ምርቶችን በመጠቀም በማቀነባር ዘርፍ የተሰማሩ ድርጅቶች ተወካዮች ጥሪ የተደረገላቸው ባለድርሻዎች ተሳትፈዋል ፡፡
የውል ግብርና በሃገራችን ቀደም የነበረ እና በዘመናዊ መልክ አለመከናወኑ አዲስ እንደሚያስመስለው የተናገሩት እና የውል ግብርና በሌሎች ሃገሮች እና በሃገራችን ያለውን ተሞክሮ ያቀረቡት በማማከር ዘርፍ የተሰማሩት ደ/ር በየነ ታደሰ የውል ግብርና በከፍተኛ ሁኔታ በሌሎች ሃገሮች የሚሰራበት እና ውጤታማ የሆነ አፈጻጸሙ የተለያዩ ሂደቶችን የሚያካትት መሆኑን አንስተዋል::
እንደባለሞያው በሃገራችን የውል ግብርና ተግባራዊ የሆነባቸው ዘርፎች መኖራቸውንም አንስተዋል ::
በስኳር ፋብሪካዎች ፣በማር፣በገብስ እና በአቦካዶ ምርቶች ላይ ገበሬዎች ከአቀናባሪዎች ጋር በገቡት ውል የሚሰራባቸው መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡
የውል ግብርና አሁን ላይ ግንዛቤውን በመጨመር፡የህግ ማእቀፍ በማዘጋጀት እና የመንግስት አመራር ታክሎበት ምርት እና ምርታማነትን ለመጨመር መተግበሩ ጥያቄ ውስጥ መግባት የሌለበት መሆኑንም አንስተዋል፡፡
የውል ግብርና የገበያ ትስስር መፍጠር የሚያስችል፡በገበያ ማፈላለግ ሂደት የሚወጡ ወጭዎችን መቀነስ የሚያስችል፡በአነስተኛ ደረጃ ያሉ ገበሬዎችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚ የሚያደርግ፡ ልምድ እና የእውቀት ሽግግር የሚፈጠርበት እንደሆነ ተብራርቷል፡፡
የውል ግብርና ክንውንን በሃገራችን ያለውን የፖሊሲ እንዲሁም ተግዳሮቶቹን እስመልክቶ ማብራርያ የሰጡት በግብርና ሚኒስቴር የውል ግብርና ቡድን መሪ አቶ ሱልጣን መሃመድ የውል ግብርና በምርት ሂደት የሚገጥሙ፡ጥራትን፡መጠንን እና ከምርት አይነት ጋር ተያይዘው ለሚከሰቱ ችግሮች መፍትሄ መስጠት የሚያስችል መሆኑን ጠቁመዋል::
የውል ግብርና በሃገራችን በአዋጅ የተደገፈ እና በሌሎች ሃገሮች ተግባር ላይ የሚውሉ አሰራሮችን የሚከተል ነውም ብለዋል::
ባሳለፍነው 2014/15 ዓ.ም 772,857 ሄክታር መሬት በዚሁ በውል ግብርና አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን፡በዚህም16,883,304 ኩንታል የምርት አይነት መገኘቱንም ገልጸዋል፡፡

114 thoughts on “ምክር ቤቱ በውል ግብርና (Contract Farming) ምንነት እና ጠቀሜታ ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ::

  1. hey there and thank you for your information – I have
    certainly picked up anything new from right here. I did however expertise several technical points using this website,
    since I experienced to reload the website a lot of times previous to I could get it to load properly.
    I had been wondering if your web host is OK? Not that I am
    complaining, but slow loading instances times will sometimes affect your
    placement in google and could damage your high-quality score if ads and marketing with Adwords.
    Well I am adding this RSS to my e-mail and could look out for a lot more of
    your respective intriguing content. Ensure that you update this again soon..
    Escape room

  2. What’s up to every one, for the reason that I am in fact
    keen of reading this website’s post to be updated regularly.
    It contains nice stuff.

  3. I blog often and I really thank you for your content. This great article has really peaked my interest. I am going to bookmark your site and keep checking for new details about once per week. I subscribed to your RSS feed too.

  4. Great site you’ve got here.. It’s difficult to find high-quality writing like yours nowadays. I honestly appreciate individuals like you! Take care!!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *