የአዲስ ቻምበርና የአዲስ አበባ የኤግዚቢሽንና ገበያ ልማት ድርጅት አመራሮች በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። 

በውይይቱ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ( አዲስ ቻምበር) ፕሬዝዳንት ወ/ሮ ዘሐራ መሐመድ እና የአዲስ አበባ ኢግዚቢሽን ማእከል እና የገበያ ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጂ. ሐሊማ ኡመር ተገኝተዋል።

አዲስ ቻምበር እና አ/አ ኤግዚቢሽን ማእከል የረዥም ጊዜያት የስራ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን በቀጣይም በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዬች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል ።

 

#addischamber