የአዲስ ቻምበር የበጎ ፈቃድ አምባሳደሮች ጠንካራና ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ተቋም መፍጠር እንዳለባቸው ተጠቆመ፡፡

የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በኢትዮጵያ ጠንካራና ተወዳዳሪ የግል ዘርፍ እንዲፈጠር ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

ምክር ቤቱ አመቺ የሆኑ ንግድ ነክ ፖሊሲዎችና ህጎች ተግባራዊ እንዲሆኑ ለመንግስት የፖሊሲ ግብአትን በመስጠት የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል፡፡

በተለይም ምክር ቤቱ የበጎፍቃድ አምባሳደሮችንና የተለያዩ የአድቮኬሲ ኮሚቴዎችን በመሰየም እና በጠንካራ የስትራቴጂክ አመራር በመታገዝ ዘላቂ የሆነ የንግድ ምክር ቤት እንዲፈጠር ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

ይህን እንቅስቃሴ በተሻለ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችለውን የምክክር መድረክ በቅርቡ ከተመረጡ የምክር ቤቱ በጎ ፍቃድ አምባሳደሮች ጋር አካሂዳል፡፡

በኢንተርሌግዠሪ ሆቴል በተካሄደው የምክክር መድረክ ላይ የምክር ቤቱ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮች ንግድ ምክር ቤታቸውን በቅንነትና በትጋት ለማገልገል ፍላጎት እንዳላቸው በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ገልጸዋል፡፡

በአሁኑ ወቅት የምክር ቤቱ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮች በቢዝነስና ንግድ አመራር የበርካታ አመታት ልምድ ያላቸው መሆኑ የምክር ቤቱን ተደራሽነት ከፍ ለማድረግ እና የምክር ቤቱን ስትራቴጂክ ግቦች ለማሳካት አይነተኛ ሚና እንዳለው የምክር ቤቱ ፕረዚደንት ወ/ሮ መሰንበት ሸንቁጤ ተናግረዋል፡፡

ከዚህ ቀደም ምክር ቤቱ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮች ቢኖሩትም በተለያዩ ምክንያቶች መጠቀም እንዳልተቻለ ፕረዚዳንቷ አክለው ተናግረዋል፡፡

ከዚህ ቀደም የቻምበር የቦርድ አባላት በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩ አሁንም ባላቸው አቅምና ጊዜ ምክር ቤቱን ማገልገል እንደሚገባቸው በውይይቱ ላይ ተገልጿል፡፡

በዚህ የምክር መድረክ ላይ ጠንካራና ቁርጠኛ የሆኑ የቻምበር የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮችን እውቀትና አቅምን ስልታዊ በሆነ መልኩ እንዴት መጠቀም ይቻላል በሚሉ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል፡፡

የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮችን ቁጥር የመወሰን አስፈላጊነት ላይ ፤የአገልግሎት ዘመን ወሰን፤ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮች ተጽእኖ እንዲኖቸው ማስቻል፤ ከመንግስት ጋር የሚደረጉ የምክክር መድረኮች ላይ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮችን ሚና የማሳደግ አስፈላጊነት ላይ እንዲሁም መንግስት፤መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትና የሸማች ማህበራት የቻምበር የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮች እንዲሆኑ የሚቻልበት ሁኔታ ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡

ከዚህም ባለፈ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮች ቀጣይነት ያለው የውይይት መድረክ እንዲፈጥሩና ተቋማዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እንዲወያዩ ሀሳብ ተሰንዝራል፡፡

በሪፎርም ሂደት ላይ የሚገኘው ምክር ቤት በባለፈው አመት 75ኛ አመቱን ያከበረ ሲሆን ለምክር ቤቱ አስተዋጾ ላደረጉ አካላት ምስጋናና እውቅና መስጠቱ የምክር ቤቱን የበጎ ፍቃድ አገልጋዮችን ቁርጠኝነት ከፍ እንደሚያደርግ ተገልጿል፡፡

ከዚህም ባለፈ የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮች ምክር ቤቱ የሚያስገነባውን የዋና መስሪያ ቤት ህንጻ ግንባታ ፕሮጀክትን ባላቸው አቅምና ጊዜ እንዲደግፉ ጥሪ ቀርቧል፡፡ ከምክር ቤቱ ህንጻ ግንባታ ጋር በተያያዘ ምክር ቤቱ አሁን ያለውን የግንባታ ግብአት ዋጋ ከግምት ውስጥ ያስገባ የዋጋ ክለሳ ማድረግ እንዳለበት፤ከአባላት መዋጮ ባለፈ እንደ አክሲዮን የመሳሰሉ ሌሎች የፋይናንስ ምንጮችን መፈለግ እና የሌሎች ውጤታማ ተቋማት የህንጻ ፕሮጀክት ተሞክሮዎችን መውሰድ እንዳለበት ምክረሀሳብ ቀርቧል፡፡

ከዚህ ቀደም በአመራር ቁርጠኝነት ማነስ ምክንያት የህንጻ ግንባታ እንቅስቃሴ እንዳላረገ የተገለጸ ሲሆን አሁን ላይ ግን የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮችን በመጠቀም እና የፕሮጀክት ትግበራ ስትራቴጂን በመንደፍ ፤ ያለምንም ወጪ የህንጻ ዲዛይን መስራት እንደተቻለ፤ ከአበዳሪ ተቋማት ጋር ንግግር እንደተጀመረ እና እንቅስቃሴዎች እንደተጀመሩ በውይይት መድረኩ ላይ ተገልጿል፡፡

በመጨረሻም የቻምበር የበጎ ፍቃድ አምባሳደሮች ሰብሳቢ፤ ምክትል ሰብሳቢና ጸሀፊን በመምረጥ ውይይቱ አብቅቷል፡፡

17 thoughts on “የአዲስ ቻምበር የበጎ ፈቃድ አምባሳደሮች ጠንካራና ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ተቋም መፍጠር እንዳለባቸው ተጠቆመ፡፡

  1. You really make it appear really easy along with your presentation however I to find this matter to be really
    one thing that I feel I would never understand.
    It sort of feels too complex and very large for me. I am having a
    look ahead to your next post, I’ll try to get the hang of it!
    Escape room

  2. When I originally commented I seem to have clicked on the -Notify me when new comments are added- checkbox and now whenever a comment is added I receive 4 emails with the same comment. There has to be a means you can remove me from that service? Cheers.

  3. Great web site you have got here.. It’s hard to find high-quality writing like yours nowadays. I truly appreciate people like you! Take care!!

  4. When I originally left a comment I appear to have clicked the -Notify me when new comments are added- checkbox and from now on whenever a comment is added I recieve four emails with the exact same comment. Perhaps there is an easy method you can remove me from that service? Thanks a lot.

  5. Good site you have got here.. It’s hard to find excellent writing like yours nowadays. I truly appreciate people like you! Take care!!

  6. Right here is the right blog for anybody who wishes to understand this topic. You know a whole lot its almost hard to argue with you (not that I personally would want to…HaHa). You definitely put a fresh spin on a subject that’s been written about for decades. Great stuff, just wonderful.

  7. Everything is very open with a really clear explanation of the issues. It was definitely informative. Your website is extremely helpful. Thank you for sharing.

  8. Nice post. I learn something totally new and challenging on websites I stumbleupon everyday. It will always be helpful to read through articles from other writers and practice a little something from other websites.

  9. An intriguing discussion is definitely worth comment. I think that you ought to write more on this subject matter, it may not be a taboo matter but usually people don’t talk about such issues. To the next! Kind regards!

  10. After I originally left a comment I appear to have clicked the -Notify me when new comments are added- checkbox and now each time a comment is added I get four emails with the exact same comment. Perhaps there is a means you can remove me from that service? Many thanks.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *