የህዝብ ጥቅም ያለባቸው መንግስታዊም ሆኑ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ሰኔ 30 2015 የሂሳብ ኦዲታችውን በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት መሰረት ማቅረብ አለባቸው ተባለ ፡፡

ይህ የተገለፀው የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ሪፖርት ጋር በመተባባር ለንግዱ ህብረተሰብ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ትግበራን በተመለከተ በተካሄደ የግንዛቤ ማሰጨበጫ መድረክ ላይ ነው፡፡

በቦርዱ የህግ ማስከበር መሪ ሰራ አስፈጻሚ አቶ ወርቁ አዲስ አመታዊ ገቢው 300 ሚሊየን ብር የሆነ ፣ በስሩ 200ና ከዚያ በላይ ሰራተኞችን ቀጥሮ የሚያሰራ እንዲሁም ጠቅላላ እዳው 200 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ ድርጅት የኦዲት ሪፖርቱን ሰኔ 30 2015 ሙሉ በሙሉ በIFRS ማቅረብ አለበት ብለዋል፡፡

የህዝብ ጥቅም ያለባቸው የሚባሉት ድርጅቶች ባንኮች ፣ መድህን ድርጅቶች የመንግስት ልማት ድርጅቶች ፣ የበጎ አደራጎት ድርጅቶች ፣ ህብረት ስራ ዩኒዮኖች ፣ ሽማቾችና ማህበራት የመሳሳሉት ተቋማት ናቸው ፡፡

በሌላ በኩል አመታዊ ገቢያቸው ከ20 ሚሊየን እስከ 300 ሚሊየን ብር ገቢ ያላቸው የስራተኛ ብዛት ደግሞ 20 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰራተኞች ያሉት አነሰተኛና መካከለኛ የቢዝነስ ድርጅቶች በ2016 ሰኔ ላይ ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ተብሎ ይጠበቃል ፡፡

የአዲት ስራውን የሚሰሩ ባለሙያዎችም ከቦርዱ ፍቃድና እና እውቅና ያገኙ የኩባንያው የአካውንታንት ባለሙያ ወይንም የወጪ ኦዲተሮች መሆን አለባቸው ተብሏል ፡፡

የኦዲት ቦርዱ ምክትል ዋና ዳሬክተር አቶ ፍቃዱ አጎናፍር በበኩላቸው አዋጅ ቁጥር 847 / 2006 ከመወጣቱ በፊት ራሱን የቻለ ስታንዳርድ አልነበረም ፤ በዚህም ችግሮች ይፈጠሩ እንደነበር ጠቅሰዋል ፡፡

በመሆኑም የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ሰርዓት ትግበራ ሪፖርት አቅራቢ አካላት ወደዚህ አሰራር እንዲገቡ ፍኖተ ካርታ ተሰርቶ በ2012 ሁሉም ሪፖርት አቅራቢ አካላት ሪፖርት ያቀርባሉ ተብሎ ቢጠበቅም ከባንኮች በስተቀር ሌሎች ጊዜ በመፍለጋቸው እስከ 2016 እንዲራዘም መደረጉን ገልፀዋል ፡፡

የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ አቶ ሺበሺ ቤተማርያም በበኩላቸው ዘመናዊ የሂሳብ አያያዝ ሪፖርት ስርዓት አጋርነት ለመፈጠር ፣ በሽርክና ለመሰራት እንዲሁም በካፒታል ገበያ ሰርዓት ውስጥ ለመሳተፍ እና ውጤታማ ለመሆን ወሳኝ ነው ብለዋል ፡፡

ንግድ ምክር ቤታቸው ኩባንያዎችን ለማዘመን የሚረዱ ማንኛውንም አይነት ጥረት እንደሚያበረታታ እና እንደሚደግፍ ገልጸዋል፡፡

የአዲት ሪፖርቱ ሰኔ 30 ከተዘጋ በኃላ ሪፖርቱ በአራት ወራት ጊዜ ውስጥ በቅድሚያ ለኦዲት ቦርድ መስሪያ ቤት ከቀረበ በኃላ ፣ ለባንክ እና ለገቢዎች በIFRS የተሰራ ተመሳሳይ ሪፖርት መቅረብ እንዳለበት ተገልጿል።

የዓለም አቀፍ የፋይንስ ሪፖርት ትግበራን በኢትዮጵያ ገቢራዊ መደረግ ግልፅና በቀላሉ ሊረዱት የሚችል የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት ሰርዓት እንዲኖር ማድረግ አንዱ ሲሆን ፤ ወጥ የሆነ የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ እንዲኖር በማድረግ ያልተማከለ የነበረውን የፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብ እንዲኖር በማድረግ ግልፅነትና ተጠያቂነት የሚያጎለብት ከመሆኑም በላይ ድርጅትን ከመፍረስ ያድናል ተብሏል፡፡

በግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀግብሩ ላይ ከ አንድ መቶ በላይ የአዲስ ቻምበር አባላት ተገኝተዋል፡፡

17 thoughts on “የህዝብ ጥቅም ያለባቸው መንግስታዊም ሆኑ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ሰኔ 30 2015 የሂሳብ ኦዲታችውን በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት መሰረት ማቅረብ አለባቸው ተባለ ፡፡

  1. Hi there, just became alert to your blog through Google, and
    found that it’s truly informative. I am gonna watch out for brussels.

    I will be grateful if you continue this in future.

    Many people will be benefited from your writing. Cheers!
    Lista escape room

  2. Hi, I do think this is an excellent site. I stumbledupon it 😉 I
    may return yet again since I bookmarked it. Money and freedom
    is the greatest way to change, may you be rich and continue to help other people.

  3. Spot on with this write-up, I seriously think this web site needs a great deal more attention. I’ll probably be returning to read more, thanks for the information.

  4. I was pretty pleased to discover this page. I want to to thank you for ones time for this wonderful read!! I definitely savored every little bit of it and i also have you book marked to see new things in your web site.

  5. I’d like to thank you for the efforts you’ve put in writing this website. I am hoping to view the same high-grade blog posts by you later on as well. In fact, your creative writing abilities has encouraged me to get my own blog now 😉

  6. Your style is really unique compared to other people I have read stuff from. Thank you for posting when you’ve got the opportunity, Guess I’ll just bookmark this blog.

  7. Way cool! Some extremely valid points! I appreciate you writing this write-up and also the rest of the website is really good.

  8. Having read this I thought it was rather enlightening. I appreciate you taking the time and effort to put this article together. I once again find myself personally spending a significant amount of time both reading and leaving comments. But so what, it was still worth it.

  9. Excellent site you have here.. It’s difficult to find high-quality writing like yours nowadays. I honestly appreciate individuals like you! Take care!!

  10. Hello there! This blog post couldn’t be written any better! Reading through this article reminds me of my previous roommate! He constantly kept preaching about this. I am going to send this information to him. Fairly certain he will have a very good read. Thanks for sharing!

  11. This is a really good tip particularly to those new to the blogosphere. Short but very precise info… Many thanks for sharing this one. A must read article.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *