ኤግዚቢሽን ማዕከልና ገበያ ልማት ድርጅት ለባለድርሻ አካላት ምስጋናና እዉቅና ሰጠ ፡፡

ኤግዚቢሽን ማዕከልና ገበያ ልማት ድርጅት በ2015 በጀት ዓመት በማዕከሉ ለተዘጋጀው የአደይ እንቁጣጣሽ 2015 ኤግዚቢሽንና ባዛር ትልቁን ድርሻ ለወሰዱት ተቋማት በማዕከሉ ቅጥር ግቢ የዕውቅና እና የምስጋና ፕሮግራም አካሄደ::

በዕውቅና አሰጣጡ ስነስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የማዕከሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጥላሁን ታደሰ፤
የአደይ እንቁጣጣሽ 2015 ኤግዚቢሽንና ባዛር ስኬታማነት አስተዋጾ ላበረከታቹ ሁሉ ልባዊ ምስጋናዬን አቀርባለው ብለዋል፡፡
በተጨማሪም በ2015 በጀት ዓመት ለነበራችሁ አስተዋጽኦና ዕውቅና ስንሰጥ አብሮነታችን በቀጣይ ጊዚያቶች እንደሚቀጥል ተስፋ በማድረግ ነው ብለዋል፡፡

በመጨረሻም ለባለድርሻ አካላት እና ድጋፍ ላደረጉ አካላት የዕውቅና የምስክር ወረቀት ከልዩ ማስታወሻ ጋር ተሰጥቷቸዋል፡፡

በዕውቅና ፕሮግራም ላይ የአዲሰ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ኘሬዝዳንት ወ/ሮ መሰንበት ሸንቁጤ ; የአዲስ አበባ ንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት ዋና ጸሀፊ አቶ ሺበሺ ቤተማርያም እና ዕውቅና የተሰጣችው አካላት ተሳትፈዋል፡፡

One thought on “ኤግዚቢሽን ማዕከልና ገበያ ልማት ድርጅት ለባለድርሻ አካላት ምስጋናና እዉቅና ሰጠ ፡፡

  1. hey there and thank you for your info – I have certainly picked up something new from
    right here. I did however expertise some technical points using this web site, as I
    experienced to reload the website many times previous to I could
    get it to load correctly. I had been wondering if your hosting is
    OK? Not that I am complaining, but sluggish loading
    instances times will sometimes affect your placement in google and
    could damage your high quality score if advertising and marketing with Adwords.
    Well I’m adding this RSS to my email and can look out for much more
    of your respective exciting content. Ensure that you update this again very soon..
    Escape room lista

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *