አዲስ ቻምበር በፍራፍሬ እሴት ሰንሰለት ዙሪያ የሚስተዋሉ እድሎችና ተግዳሮቶችን የዳሰሰ የፖሊሲ ውይይት አካሂደ

የእርሻ ውጤቶች እና የማቀነባበሪያ ዘርፉ በብዙ ችግሮች የተተበተበ እና ከሌሎች አገራት ጋር ሲወዳደር ገና ብዙ እንደሚቀረው የአዲስ ቻምበር ጥናት አመለከተ፡፡
የፍራፍሬ ልማት በሀገሪቱ የ10 ዓመት የኢንዱስትሪ የልማት መርሐግበር ውስጥ የቅድሚያ ቅድሚያ ከተሰጣቸው ዘርፍ አንዱ ነው ተብሏል፡፡
ነገርግን በመሬት ላይ ያለው እውነታ የተባለውን ያህል አይደለም ያለው ጥናቱ፤ አገራችንም ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን የውጪ ምንዛሬ እንዳላገኘች ተጠቁሟል ፡፡
የአዲስ አበባ ንግድ ም/ቤትም ይህን የተመለከተ አንድ ጥናት በማስጠናት ከባለድርሻዎች ጋር የፖሊሲ ውይይት አካሂዷል፡፡
በዘርፉ ባለሙያ በሆኑት አቶ ታምራት ታደለ የቀረበው የጥናት ወረቀት አገራችን 6 የሚሆኑ ዋና ዋና የፍራፍሬ ኮሪደሮች አላት ብለዋል፡። የስምጥ ሸለቆ ሐይቆች ፤የአባያ ፤ የጣና ተፋሰሶች፤ የቤንሻነጉል-ጉሙዝ፤ የጅማ፤የራያ እና የሐረርጌ ሸለቆዎች ሲሆኑ በአመት የሚሰበሰበው ምርት ደግሞ ወደ 1 ሚሊየን ቶን አቮካዶ፤ብርትኳን፤ሙዝ ፤ ፓፓያ እና ስትሮቤሪ የመሳሰሉት ፍራፍሬዎች ናቸው ፡፡
በተለይ አቮካዶ በአመት እስከ 1 ሚሊየን ኩንታል ድረስ ይመረታል ብለዋል፡፡
እንደ ጥናቱ ከሆነ 90 በመቶ የሚሆነው የአገራችን የፍራፍሬ ምርት የምትገዛው ጎረቤት አገር ጂቡቲ ናት፡፡ እስከ ባለፈው 2 አመት ድረስም ከዘርፉ የሚገኘው የውጪ ምንዛሬ 2 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ያህል ብቻ ነው ተብሏል፡፡
የፍራፍሬ ምርታማነታችን አንደ ቻይና እና ሕንድ ከመሳሰሉ የዘርፉ አምራች እና ላኪ አገራት ጋር ሲነጻጸር አዚህ ግባ ዪባል አይደለም ይላሉ አቶ ታምራት፡፡
የአገራቸንን የፍራፍሬ ምርታማነት ቀይደው ከያዙት መዋቅራዊ እና የፖሊሲ ችግሮች መካከል ፍራፍሬ አምራቾች በትናንሽ የገበሬ እርሻዎች ላይ የተመሠረተ መሆኑ፤ የፍራፍሬ ምርቶች በቶሎ የሚበላሹ በመሆናቸው በቂ መሰረተ ልማት አለመበኖር ፣በዘርፉ ያሉ የመንግሥት ተቆጣጣሪ መስሪያ ቤቶች በአንድ ልብ ተቀናጅተው ለውጪ ገበያ እስኪላክ አስፈላጊውን ድጋፍ መስጠት አለመቻላቸው የዘርፉ ትልቅ ፈተና ነው ተብሏል፡፡
የአትክልት ዋጋም የሚወሰነው በተቋማዊ እና በሕጋዊ አሠራር አለመሆኑ ዛሬ ላይ የፍራፍሬ ዋጋ ሰማይ ደርሶ ፍራፍሬ መመገብ ከቅንጦት እየተቆጠረ መሆኑ ተገልጿል ፡፡
የኢትዮጵያ የአበባ ፣አትክልት እና ፍራፍሬ አምራች እና ላኪዎች ማሕበር ኤግዘኪዩቲቭ ዳይሬክተር አቶ ቴድሮስ ዘውዴ በበኩላቸው ለማሕበራቸው አባላት ሰልጠና ለመስጠት ባለሙያዎችን ከውጪ ድረስ በማስመጣት የአቅም ግንባታ ስራዎችን እየሰሩ መሆኑን ጠቁመዋል ፡፡
እንደ አቶ ቴዎድሮስ ገለፃ ዘላቂ መፍትሔ የሚሆነው በፍራፍሬው እርሻዎች አካባቢ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች እና የምርመር ተቋማት የእውቀት ድጋፍ እንዲያደርጉ መንግሥት ድጋፍ ማድረግ አለበት ብለዋል፡፡
መንግሥት ለፍራፍሬ አምራቾች እና አቀናባሪዎች ከቀረጥ ነጻ የግብር እፎይታዎችን ተግባራዊ ማድረጉን የገለጹት ከንግድ እና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስቴር የመጡት አቶ ሐጎስ አባይ ፤ እንደ ስኳር ያሉ ግብዓቶችን አቅም በፈቀደ መጠን ለአቀናባሪዎች ለማዳረስ ጥረት እያደረግን ነው ብለዋል፡፡

መንግሥት ያስቀመጠው ማበረታቻ አንደ ተጠበቀ ሆኖ የውጪ ምንዛሬ እጥረት አሁንም ያልተፈታ ማነቆ ነው ያሉት ጥናት አቅራቢው መንግሥት ከባድረሻዎች ጋር በመመካከር ሕጋዊ አሠራር ዘርግቶ በመሃል ያሉ ደላሎች ከፍራፍሬ ዕሴት ሰንሰለት ሥርዓት ውስጥ ማስወጣት አለበት ብለዋል፡፡
አንዲሁም ተቆጣጣሪ የመንግሥት መ/ቤቶች የፍራፍሬ መሰብሰበያ ወቅቶችን ማዕክል አድርገው የአንድ መሥኮት አገለግሎት መስጠት አለባቸው ሲሉ ምክረ ሃሳባቸውን ሰንዝረዋል፡፡
የአዲስ ቻምበር ም/ዋና ጸሀፊ አቶ ዘካሪያስ አሰፋ በውይይቱ ላይ እንደገለጹት ነጋዴው ሕብረተሰብ በተሰማራባቸው የተለያዩ የንግድ ዘርፎች የሚስተዋሉትን የአሰራር እና የፖሊሲ ችግሮችን በማጥናት ንግድ ምከር ቤቱ ነቅሶ እያወጣ የመፍትሔ ምክረ-ሃሳቦችን ለመንግሥት ሲያቀርብ ቆይቷል ብለዋል፡፡
ከዚህ ጥናት የተገኙ የፖሊሲ ሕጸጾችን ከነመፍትሔ ምክረ-ሃሳቦች ለሚመለከተው የመንግሥት አካል በማቅረብ ማሻሻያዎች እንዲደረግባቸው ጥረት ይደርጋል ብለዋል፡፡

15 thoughts on “አዲስ ቻምበር በፍራፍሬ እሴት ሰንሰለት ዙሪያ የሚስተዋሉ እድሎችና ተግዳሮቶችን የዳሰሰ የፖሊሲ ውይይት አካሂደ

  1. You actually make it seem really easy along with your presentation however
    I to find this matter to be actually one thing that I feel I might never understand.
    It kind of feels too complicated and very broad for
    me. I’m having a look ahead for your subsequent post, I
    will attempt to get the cling of it! Najlepsze escape roomy

  2. An impressive share! I’ve just forwarded this onto a colleague who had been conducting a little research on this. And he actually ordered me breakfast due to the fact that I discovered it for him… lol. So let me reword this…. Thank YOU for the meal!! But yeah, thanx for spending the time to talk about this subject here on your site.

  3. Hey there! I simply wish to offer you a big thumbs up for your great info you have right here on this post. I’ll be coming back to your web site for more soon.

  4. I’m extremely pleased to find this web site. I want to to thank you for your time for this fantastic read!! I definitely liked every bit of it and i also have you book-marked to look at new information in your web site.

  5. You have made some good points there. I checked on the web for more information about the issue and found most individuals will go along with your views on this web site.

  6. I’m amazed, I must say. Rarely do I come across a blog that’s equally educative and amusing, and let me tell you, you have hit the nail on the head. The issue is an issue that too few folks are speaking intelligently about. I’m very happy that I found this during my search for something relating to this.

  7. I wanted to thank you for this excellent read!! I definitely enjoyed every bit of it. I have got you book marked to check out new things you post…

  8. Good post. I learn something totally new and challenging on websites I stumbleupon on a daily basis. It will always be interesting to read through articles from other authors and use something from other websites.

  9. I’m impressed, I must say. Rarely do I come across a blog that’s both equally educative and amusing, and let me tell you, you’ve hit the nail on the head. The issue is something not enough men and women are speaking intelligently about. I am very happy that I stumbled across this in my search for something concerning this.

  10. Your style is very unique in comparison to other people I’ve read stuff from. Thank you for posting when you’ve got the opportunity, Guess I will just book mark this web site.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *