በአስጎብኚነት ሥራ ላይ ለተሰማሩ ንግድ ድርጅቶች ላይ ሊጣል በታቀደው የተጨማሪ እሴት ታክስ (ተዕታ) ረቂቅ አዋጅ ላይ አዲስ ቻምበር ምክረ-ሃሳቡን ለኢፌዲሪ ገንዘብ ሚኒስቴር ማቅረቡን ገለጸ፡፡

አዲስ የታሰበው የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ዘርፉን በሚያሳድግ መልኩ እንዲቃኝም የኢትዮጵያ አስጎብኝዎች ማህበር ጠይቋል፡፡

ዘርፉ በመንግስት ትኩረት የተደረገበት ቢሆንም የታቀዱት ሁሉ መሬት ባለመውረዳቸው ምክንያት ብዙ አስጎብኝዎች ከዘርፉ ለመውጣት ተገደዋል ተብሏል፡፡

የአዲስ አበባ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ‘በኢትዮጵያ ያለው የቱሪዝም አስጎብኚዎች ዘርፍ እድልና ተግዳሮት” በሚል የቻምበር የቢዝነስ ፎረም ውይይት ከባለድርሻዎች ጋር አካሂዷል፡፡

በውይይቱ በዘርፉ የተሰማሩ ባለድርሻዎች የመንግስት ተወካዮች የተሳተፉበት ሲሆን የኢትዮጵያ አስጎብኝዎች ማህበር ፕሬዝዳንት ወ/ሮ አንድነት ፈለቀ ዘርፉ ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ እና ከመንግስት ስለሚጠበቀው ድጋፍ ማብራርያ ሰጥተዋል፡፡

የማህበሩ ፕሬዝዳንት ዘርፉ ከኮቪድ እና የጸጥታ ችግር ከፈጠረበት ጫና ተላቆ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴው እንዲመለስ የተለየ አሰራር እንደሚያስፈልገው አንስተው በአሁኑ ሰአት መንግስት ጫናውን ከግምት በማስገባት ዘርፉ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ መደረግ እንዳለበት አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡

አዲስ የታሰበውን የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅን መነሻ በማድረግ ማብራርያ የሰጡት የምክር ቤቱ የግልግል ተቋም ዳሬክተር አቶ ዮሃንስ ወ/ገብርኤል የሌሎች ሀገሮችን ተሞክሮ በመጥቀስ እና ዘርፉ ያለበትን ውስብስብ ችግር በማየት አዲሱ አዋጅ ከተቻለ ሙሉ በሙሉ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ የሚያደርግ አልያም ዝቅተኛ ምጣኔ የያዘ ሊሆን እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡

የምክር ቤቱ ዋና ጸሃፊ አቶ ሺበሺ ቤተማርያም በበኩላቸው በአስጎብኚነት ሥራ ላይ ለተሰማሩ ንግድ ድርጅቶች ላይ ሊጣል በታቀደው የተጨማሪ እሴት ታክስ (ተዕታ) ረቂቅ አዋጅ ላይ አዲስ ቻምበር ምክረ-ሃሳቡን ለኢፌዲሪ ገንዘብ ሚኒስቴር ማቅረቡን ገልጸዋል፡፡

ይህ የቻምበር ፎረም የውይይት ፕሮግራም የንግዱ ሕብረተሰብ አባላትን ዕውቀት እና ግንዛቤ ከማስፋት ባሻገር ነጋዴዎች በመረጃ ላይ የተመሠረተ ውሣኔ እንዲያሳልፉ፣ መንግሥት በተለያየ ጊዜ የሚያወጣቸውን የንግድ ሕጐችን እና ደንቦችን ጠንቅቆ በመረዳት መብታቸውን በአግባቡ እንዲጠቀሙ ግዴታቸውንም እንዲወጡ በብሔራዊ እና በዓለማቀፋዊ ገበያዎች ውስጥ ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ጠቃሚ መረጃዎች በመስጠት አቅም ይፈጥርላቸዋል ብለዋል፡፡

17 thoughts on “በአስጎብኚነት ሥራ ላይ ለተሰማሩ ንግድ ድርጅቶች ላይ ሊጣል በታቀደው የተጨማሪ እሴት ታክስ (ተዕታ) ረቂቅ አዋጅ ላይ አዲስ ቻምበር ምክረ-ሃሳቡን ለኢፌዲሪ ገንዘብ ሚኒስቴር ማቅረቡን ገለጸ፡፡

  1. Hi there, just became aware of your blog through Google,
    and found that it’s really informative. I’m going to watch out for brussels.

    I’ll be grateful if you continue this in future. Many people will be benefited from
    your writing. Cheers! Lista escape roomów

  2. What’s up all, here every one is sharing these kinds of
    knowledge, so it’s good to read this blog, and I used to pay
    a visit this blog all the time.

  3. I need to to thank you for this excellent read!! I certainly enjoyed every bit of it. I’ve got you book-marked to check out new stuff you post…

  4. Hi, I do believe this is an excellent blog. I stumbledupon it 😉 I will come back once again since i have book-marked it. Money and freedom is the best way to change, may you be rich and continue to guide others.

  5. Having read this I thought it was really enlightening. I appreciate you spending some time and energy to put this short article together. I once again find myself personally spending a lot of time both reading and posting comments. But so what, it was still worth it.

  6. Your style is really unique in comparison to other people I’ve read stuff from. I appreciate you for posting when you’ve got the opportunity, Guess I’ll just book mark this blog.

  7. Everything is very open with a very clear clarification of the challenges. It was definitely informative. Your website is very useful. Many thanks for sharing.

  8. Hi there! I simply wish to offer you a huge thumbs up for your excellent information you have here on this post. I’ll be returning to your blog for more soon.

  9. An outstanding share! I’ve just forwarded this onto a colleague who has been doing a little homework on this. And he in fact bought me dinner simply because I stumbled upon it for him… lol. So allow me to reword this…. Thanks for the meal!! But yeah, thanx for spending time to discuss this issue here on your internet site.

  10. When I initially commented I seem to have clicked the -Notify me when new comments are added- checkbox and now each time a comment is added I get four emails with the exact same comment. Is there a means you can remove me from that service? Cheers.

  11. Excellent site you’ve got here.. It’s difficult to find high-quality writing like yours these days. I seriously appreciate people like you! Take care!!

  12. Greetings! Very helpful advice in this particular article! It’s the little changes that will make the largest changes. Thanks a lot for sharing!

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *