ኢትዮጵያ በሯን የከፈተችላቸው የውጭ ሀገር ባንኮች ኢትዮጵያ ሲገቡ የአገር ቤቶቹ ባንኮች የሚሰሩትን ስራ መድገም የለባቸው ሲሉ የዘርፉ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡